Telegram Group & Telegram Channel
የጠፋው በግ

በአንድ ሰሞን አባትና ልጅ ጠባብ በሆነች ሰፈር ይኖሩ ነበር። የአባትየው ስም ገ/ማርያም ሲሆን የልጅየው ስም ደግሞ ዮሴፍ ይባላል እኚህ ቤተሰብ እግዚአብሔርን በማገልገል በፍቅርና በደስታ ይኖሩ ነበር ። አባትየው እግዚአብሔርን የሚያገለግለው በክህነትና በመመምህርነት ሲሆን ልጁ ደግሞ ዘማሪ ነበር። እግዚአብሔርንም በጣም ከመቅረባቸው የተነሳ የሰፈሩ ሰዎች "የእግዚአብሔር ሰዎች" በማለት ነበር የሚጠሯቸው። አባትየው በጡረታ ብር ሲሆን የሚተዳደረው ስራ የለውም ልጁም የአድማስ ዮኒቨርሲቲ ተማሪ ነው።

ከእለታት በአንዱ ቀን ዮሴፍ ቦርሳውን ታጥቆ ወደ ት/ት ቤት ያመራል በመንገድ ላይም ሳለ አንድ ማንነቱን የማያውቀው ሰው "ሰላም ላንተ ይሁን አለው" እርሱም በመገረም "ላንተም ይሁንልህ" በማለት መለሰለት ከእዚያም ያ ሰው አስከትሎ "ስሜ ኤልያስ ይባላል ስለሆነ ነገር እንድንነጋገር ነበር ወንድም"

👱🏽 ዮሴፍም፡- "መልካም በምን ጉዳይ ነበር?"

👱🏾 ኤልያስ፡- "ሀይማኖታዊ ጉዳይ ነው ወንድም እኔ ኦርቶዶክስ ነበርኩ ግን አሁን ቀጥተኛውን መንገድ እየተከተልኩኝ ስለሆነ ይህችን ወረቀት ተመልከታትና እየተገናኘን እንወያያለን።"

👱🏽 ዮሴፍ፡- "አመሰግናለሁኝ ወንድሜ ግን አያስፈልገኝም እኔ እራሴን አውቃለሁ የድንግልን ልጅ እየመለክሁ የዘላለም ህይወትን አግኝቻለሁ።"

👱🏾ኤልያስ፡- "ይገርማል! ውጪ ውጪውን ነው አይደል ኢየሱስን የምታመልኩ የምትመስሉት ግን ቤተ ክርስቲያን ስሙም ትዝም አይላችሁም።"

👱🏽ዮሴፍ፡- "መልካም ወንድሜ እንዲህ ከሆነ የምታስበው መጀመሪያውኑም ኦርቶዶክስ አልነበርክም ማለት ነው።"

👱🏾ኤልያስ፡- "ማለት??"

👱🏽ዮሴፍ፡- "የተዋህዶ መሰረቷ ማን እንደሆነ ሳታውቅ ነዋ የጠፋኸው!"

👱🏾ኤልያስ፡- "ማን ነው መሰረቷ ደግሞ? "

👱🏽ዮሴፍ፡- "መሰረቷ እርሱ ክርስቶስ ነው።"

👱🏾ኤልያስ፡- "ድንቅ ነው እሺ መሰረቷ ክርስቶስ ነው እንበል ማርያምስ አማላጅ ናት??"

👱🏽ዮሴፍ፡- "በሚገባ"

👱🏾ኤልያስ፡- "ጥሩ! ይሄው እንካ ከእዚህ መፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ 'ማርያም አማላጅ ናት' የሚል ጥቅስ አምጣልኝ።"

👱🏽ዮሴፍ፡- "አሁን ጥቅሱ የቱ ጋር እንዳለ አላውቅም ነገ አንብቤ አመጣልሀለሁ።"

👱🏾ኤልያስ፡- "እሺ ጥሩ ነገ በእዚሁ ሰአት እዚህ ካፌ እንገናኝ።"

👱🏽ዮሴፍ፡- "አሁን እንደምታየኝ ወደ ት/ት እየሄድኩ ነው እናም በእዚህ ሰአት ስለማይመቸኝ ከክላስ ስወጣ 8፡00 ሰአት አካባቢ እንገናኝ።"

👱🏾ኤልያስ፡- "በቃ ነገ 8፡00 ሰአት እንገናኛለን እንወያያለን ሰላም ዋል! "

👱🏽ዮሴፍ፡- "እሺ ወንድም ሰላም ዋል!"

ዮሴፍም ወደ ትምህርት ቤት መንገዱን አመራ። ታክሲ ውስጥም ተቀምጦ ሳለ ስለዚሁ ነገር እያሰበ ነበር በውስጡም "አዎን በእርግጥ ድንግል ማርያም ታማልዳለች ግን ይህንን ጥቅስ ከየት ነው የማመጣለት? አባን ልጠይቀው እንዴ አይ! ስለዚህ ነገር ከነገኩት ለምን ቆመህ አወራህ ብሎ ይቆጣኛል። ግን እራሴው ማርያም አማላጅ ናት የሚል ቃል ከመፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ እፈልጋለሁ" አለ።

ትምህርቱንም አጠናቆ ወደ ቤቱ አመራ ቤት እንደገባም የመጀመሪያ ስራው መፅሀፍ ቅዱሱን ከፀሎት ቤት ማምጣት ነበር። ከእዚያም መክሰሱን ካጠናቀቀ በኋላ የመንፈስ ቅዱስ ፀሎትን አቅርቦ መፅሀፍ ቅዱሱን ገልጦ ማንበብ ጀመረ በመጀመሪያ ያነበበው መፅሀፍ የሉቃስን ወንጌል ነበር። ምክንያቱም ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ምልጃ ይናገራል ብሎ ያሰበበትና የተማረውም እሱን ነበር።

ስለ ዘካሪያስ አነበበ ሄደ ስለ ድንግል ማርያም የሚናገረው የምእራፍ ቁጥል ላይ ሲደርስ "ማርያም አማላጅ ናት" የሚል ቃል በቃል የተፃፈን ጥቅስ መፈለግ ጀመረ ያነበበው ይህን ነበር 👇👇👇

ሉቃስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
❝²⁶ በስድስተኛውም ወር መልአኩ ገብርኤል ናዝሬት ወደምትባል ወደ ገሊላ ከተማ፥
²⁷ ከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ፥ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ።
²⁸ መልአኩም ወደ እርስዋ ገብቶ፦ ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ አላት።
²⁹ እርስዋም ባየችው ጊዜ ከንግግሩ በጣም ደነገጠችና፦ ይህ እንዴት ያለ ሰላምታ ነው? ብላ አሰበች።
³⁰ መልአኩም እንዲህ አላት፦ ማርያም ሆይ፥ በእግዚአብሔር ፊት ጸጋ አግኝተሻልና አትፍሪ።
³¹ እነሆም፥ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ።
³² እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል፤
³³ በያዕቆብ ቤትም ላይ ለዘለላም ይነግሣል፥ ለመንግሥቱም መጨረሻ የለውም።
³⁴ ማርያምም መልአኩን፦ ወንድ ስለማላውቅ ይህ እንዴት ይሆናል? አለችው።
³⁵ መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት፦ መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።
³⁶ እነሆም ዘመድሽ ኤልሳቤጥ፥ እርስዋ ደግሞ በእርጅናዋ ወንድ ልጅ ፀንሳለች፥ ለእርስዋም መካን ትባል ለነበረችው ይህ ስድስተኛ ወር ነው፤
³⁷ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።
³⁸ ማርያምም፦ እነሆኝ የጌታ ባሪያ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ አለች። መልአኩም ከእርስዋ ሄደ።
³⁹ ማርያምም በዚያ ወራት ተነሥታ ወደ ተራራማው አገር ወደ ይሁዳ ከተማ ፈጥና ወጣች፥❞

"እስካሁን ድረስ 'ማርያም አማላጅ ናት' የሚል ቃል የለም ግን ወደ መጨረሻው አገኘዋለሁ" ብሎ ምርመራውን ቀጠለ

ሉቃስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
❝³⁹ ማርያምም በዚያ ወራት ተነሥታ ወደ ተራራማው አገር ወደ ይሁዳ ከተማ ፈጥና ወጣች፥
⁴⁰ ወደ ዘካርያስም ቤት ገብታ ኤልሳቤጥን ተሳለመቻት።
⁴¹ ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማኅፀንዋ ውስጥ ዘለለ፤ በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት፥
⁴² በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች፦ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው።
⁴³ የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?
⁴⁴ እነሆ፥ የሰላምታሽ ድምጽ በጆሮዬ በመጣ ጊዜ ፅንሱ በማኅፀኔ በደስታ ዘሎአልና።
⁴⁵ ከጌታ፤ የተነገረላት ቃል ይፈጸማልና ያመነች ብፅዕት ናት።
⁴⁶ ማርያምም እንዲህ አለች፦
⁴⁷ ነፍሴ ጌታን ታከብረዋለች፥ መንፈሴም በአምላኬ በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለች፤
⁴⁸ የባሪያይቱን ውርደት ተመልክቶአልና። እነሆም፥ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል፤
⁴⁹ ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና፤ ስሙም ቅዱስ ነው።
⁵⁰ ምሕረቱም ለሚፈሩት እስከ ትውልድና ትውልድ ይኖራል።
⁵¹ በክንዱ ኃይል አድርጎአል፤ ትዕቢተኞችን በልባቸው አሳብ በትኖአል፤
⁵² ገዥዎችን ከዙፋናቸው አዋርዶአል፤ ትሑታንንም ከፍ አድርጎአል፤
⁵³ የተራቡትን በበጎ ነገር አጥግቦአል፤ ባለ ጠጎችንም ባዶአቸውን ሰዶአቸዋል።
⁵⁴-⁵⁵ ለአባቶቻችን እንደ ተናገረ፥ ለአብርሃምና ለዘሩ ለዘላለም ምሕረቱ ትዝ እያለው እስራኤልን ብላቴናውን ረድቶአል።
⁵⁶ ማርያምም ሦስት ወር የሚያህል በእርስዋ ዘንድ ተቀመጠች ወደ ቤትዋም ተመለሰች።❞

ይህንንም በጨረሰ ጊዜ የዮሴፍ ልብ ታወከ ደነገጠም በልቡም እንዲህ ብሎ አሰበ "ማርያም አማላጅ ናት የሚል የለምምም! ይህ ምን ማለት ነው??? አቤን ልጠይቀው? አይ ይናደድብኛል ስለዚህ ምን ባደርግ ይሻላል" ብሎ በልቡ ስለዚህ ነገር እያሰበ ወደ ውጪ ወጣ!

ይቀጥላል



tg-me.com/ewentaw/2687
Create:
Last Update:

የጠፋው በግ

በአንድ ሰሞን አባትና ልጅ ጠባብ በሆነች ሰፈር ይኖሩ ነበር። የአባትየው ስም ገ/ማርያም ሲሆን የልጅየው ስም ደግሞ ዮሴፍ ይባላል እኚህ ቤተሰብ እግዚአብሔርን በማገልገል በፍቅርና በደስታ ይኖሩ ነበር ። አባትየው እግዚአብሔርን የሚያገለግለው በክህነትና በመመምህርነት ሲሆን ልጁ ደግሞ ዘማሪ ነበር። እግዚአብሔርንም በጣም ከመቅረባቸው የተነሳ የሰፈሩ ሰዎች "የእግዚአብሔር ሰዎች" በማለት ነበር የሚጠሯቸው። አባትየው በጡረታ ብር ሲሆን የሚተዳደረው ስራ የለውም ልጁም የአድማስ ዮኒቨርሲቲ ተማሪ ነው።

ከእለታት በአንዱ ቀን ዮሴፍ ቦርሳውን ታጥቆ ወደ ት/ት ቤት ያመራል በመንገድ ላይም ሳለ አንድ ማንነቱን የማያውቀው ሰው "ሰላም ላንተ ይሁን አለው" እርሱም በመገረም "ላንተም ይሁንልህ" በማለት መለሰለት ከእዚያም ያ ሰው አስከትሎ "ስሜ ኤልያስ ይባላል ስለሆነ ነገር እንድንነጋገር ነበር ወንድም"

👱🏽 ዮሴፍም፡- "መልካም በምን ጉዳይ ነበር?"

👱🏾 ኤልያስ፡- "ሀይማኖታዊ ጉዳይ ነው ወንድም እኔ ኦርቶዶክስ ነበርኩ ግን አሁን ቀጥተኛውን መንገድ እየተከተልኩኝ ስለሆነ ይህችን ወረቀት ተመልከታትና እየተገናኘን እንወያያለን።"

👱🏽 ዮሴፍ፡- "አመሰግናለሁኝ ወንድሜ ግን አያስፈልገኝም እኔ እራሴን አውቃለሁ የድንግልን ልጅ እየመለክሁ የዘላለም ህይወትን አግኝቻለሁ።"

👱🏾ኤልያስ፡- "ይገርማል! ውጪ ውጪውን ነው አይደል ኢየሱስን የምታመልኩ የምትመስሉት ግን ቤተ ክርስቲያን ስሙም ትዝም አይላችሁም።"

👱🏽ዮሴፍ፡- "መልካም ወንድሜ እንዲህ ከሆነ የምታስበው መጀመሪያውኑም ኦርቶዶክስ አልነበርክም ማለት ነው።"

👱🏾ኤልያስ፡- "ማለት??"

👱🏽ዮሴፍ፡- "የተዋህዶ መሰረቷ ማን እንደሆነ ሳታውቅ ነዋ የጠፋኸው!"

👱🏾ኤልያስ፡- "ማን ነው መሰረቷ ደግሞ? "

👱🏽ዮሴፍ፡- "መሰረቷ እርሱ ክርስቶስ ነው።"

👱🏾ኤልያስ፡- "ድንቅ ነው እሺ መሰረቷ ክርስቶስ ነው እንበል ማርያምስ አማላጅ ናት??"

👱🏽ዮሴፍ፡- "በሚገባ"

👱🏾ኤልያስ፡- "ጥሩ! ይሄው እንካ ከእዚህ መፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ 'ማርያም አማላጅ ናት' የሚል ጥቅስ አምጣልኝ።"

👱🏽ዮሴፍ፡- "አሁን ጥቅሱ የቱ ጋር እንዳለ አላውቅም ነገ አንብቤ አመጣልሀለሁ።"

👱🏾ኤልያስ፡- "እሺ ጥሩ ነገ በእዚሁ ሰአት እዚህ ካፌ እንገናኝ።"

👱🏽ዮሴፍ፡- "አሁን እንደምታየኝ ወደ ት/ት እየሄድኩ ነው እናም በእዚህ ሰአት ስለማይመቸኝ ከክላስ ስወጣ 8፡00 ሰአት አካባቢ እንገናኝ።"

👱🏾ኤልያስ፡- "በቃ ነገ 8፡00 ሰአት እንገናኛለን እንወያያለን ሰላም ዋል! "

👱🏽ዮሴፍ፡- "እሺ ወንድም ሰላም ዋል!"

ዮሴፍም ወደ ትምህርት ቤት መንገዱን አመራ። ታክሲ ውስጥም ተቀምጦ ሳለ ስለዚሁ ነገር እያሰበ ነበር በውስጡም "አዎን በእርግጥ ድንግል ማርያም ታማልዳለች ግን ይህንን ጥቅስ ከየት ነው የማመጣለት? አባን ልጠይቀው እንዴ አይ! ስለዚህ ነገር ከነገኩት ለምን ቆመህ አወራህ ብሎ ይቆጣኛል። ግን እራሴው ማርያም አማላጅ ናት የሚል ቃል ከመፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ እፈልጋለሁ" አለ።

ትምህርቱንም አጠናቆ ወደ ቤቱ አመራ ቤት እንደገባም የመጀመሪያ ስራው መፅሀፍ ቅዱሱን ከፀሎት ቤት ማምጣት ነበር። ከእዚያም መክሰሱን ካጠናቀቀ በኋላ የመንፈስ ቅዱስ ፀሎትን አቅርቦ መፅሀፍ ቅዱሱን ገልጦ ማንበብ ጀመረ በመጀመሪያ ያነበበው መፅሀፍ የሉቃስን ወንጌል ነበር። ምክንያቱም ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ምልጃ ይናገራል ብሎ ያሰበበትና የተማረውም እሱን ነበር።

ስለ ዘካሪያስ አነበበ ሄደ ስለ ድንግል ማርያም የሚናገረው የምእራፍ ቁጥል ላይ ሲደርስ "ማርያም አማላጅ ናት" የሚል ቃል በቃል የተፃፈን ጥቅስ መፈለግ ጀመረ ያነበበው ይህን ነበር 👇👇👇

ሉቃስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
❝²⁶ በስድስተኛውም ወር መልአኩ ገብርኤል ናዝሬት ወደምትባል ወደ ገሊላ ከተማ፥
²⁷ ከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ፥ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ።
²⁸ መልአኩም ወደ እርስዋ ገብቶ፦ ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ አላት።
²⁹ እርስዋም ባየችው ጊዜ ከንግግሩ በጣም ደነገጠችና፦ ይህ እንዴት ያለ ሰላምታ ነው? ብላ አሰበች።
³⁰ መልአኩም እንዲህ አላት፦ ማርያም ሆይ፥ በእግዚአብሔር ፊት ጸጋ አግኝተሻልና አትፍሪ።
³¹ እነሆም፥ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ።
³² እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል፤
³³ በያዕቆብ ቤትም ላይ ለዘለላም ይነግሣል፥ ለመንግሥቱም መጨረሻ የለውም።
³⁴ ማርያምም መልአኩን፦ ወንድ ስለማላውቅ ይህ እንዴት ይሆናል? አለችው።
³⁵ መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት፦ መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።
³⁶ እነሆም ዘመድሽ ኤልሳቤጥ፥ እርስዋ ደግሞ በእርጅናዋ ወንድ ልጅ ፀንሳለች፥ ለእርስዋም መካን ትባል ለነበረችው ይህ ስድስተኛ ወር ነው፤
³⁷ ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።
³⁸ ማርያምም፦ እነሆኝ የጌታ ባሪያ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ አለች። መልአኩም ከእርስዋ ሄደ።
³⁹ ማርያምም በዚያ ወራት ተነሥታ ወደ ተራራማው አገር ወደ ይሁዳ ከተማ ፈጥና ወጣች፥❞

"እስካሁን ድረስ 'ማርያም አማላጅ ናት' የሚል ቃል የለም ግን ወደ መጨረሻው አገኘዋለሁ" ብሎ ምርመራውን ቀጠለ

ሉቃስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
❝³⁹ ማርያምም በዚያ ወራት ተነሥታ ወደ ተራራማው አገር ወደ ይሁዳ ከተማ ፈጥና ወጣች፥
⁴⁰ ወደ ዘካርያስም ቤት ገብታ ኤልሳቤጥን ተሳለመቻት።
⁴¹ ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማኅፀንዋ ውስጥ ዘለለ፤ በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት፥
⁴² በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች፦ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው።
⁴³ የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?
⁴⁴ እነሆ፥ የሰላምታሽ ድምጽ በጆሮዬ በመጣ ጊዜ ፅንሱ በማኅፀኔ በደስታ ዘሎአልና።
⁴⁵ ከጌታ፤ የተነገረላት ቃል ይፈጸማልና ያመነች ብፅዕት ናት።
⁴⁶ ማርያምም እንዲህ አለች፦
⁴⁷ ነፍሴ ጌታን ታከብረዋለች፥ መንፈሴም በአምላኬ በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለች፤
⁴⁸ የባሪያይቱን ውርደት ተመልክቶአልና። እነሆም፥ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል፤
⁴⁹ ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና፤ ስሙም ቅዱስ ነው።
⁵⁰ ምሕረቱም ለሚፈሩት እስከ ትውልድና ትውልድ ይኖራል።
⁵¹ በክንዱ ኃይል አድርጎአል፤ ትዕቢተኞችን በልባቸው አሳብ በትኖአል፤
⁵² ገዥዎችን ከዙፋናቸው አዋርዶአል፤ ትሑታንንም ከፍ አድርጎአል፤
⁵³ የተራቡትን በበጎ ነገር አጥግቦአል፤ ባለ ጠጎችንም ባዶአቸውን ሰዶአቸዋል።
⁵⁴-⁵⁵ ለአባቶቻችን እንደ ተናገረ፥ ለአብርሃምና ለዘሩ ለዘላለም ምሕረቱ ትዝ እያለው እስራኤልን ብላቴናውን ረድቶአል።
⁵⁶ ማርያምም ሦስት ወር የሚያህል በእርስዋ ዘንድ ተቀመጠች ወደ ቤትዋም ተመለሰች።❞

ይህንንም በጨረሰ ጊዜ የዮሴፍ ልብ ታወከ ደነገጠም በልቡም እንዲህ ብሎ አሰበ "ማርያም አማላጅ ናት የሚል የለምምም! ይህ ምን ማለት ነው??? አቤን ልጠይቀው? አይ ይናደድብኛል ስለዚህ ምን ባደርግ ይሻላል" ብሎ በልቡ ስለዚህ ነገር እያሰበ ወደ ውጪ ወጣ!

ይቀጥላል

BY የእግዚአብሔር ቃል


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/ewentaw/2687

View MORE
Open in Telegram


የእግዚአብሔር ቃል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

China’s stock markets are some of the largest in the world, with total market capitalization reaching RMB 79 trillion (US$12.2 trillion) in 2020. China’s stock markets are seen as a crucial tool for driving economic growth, in particular for financing the country’s rapidly growing high-tech sectors.Although traditionally closed off to overseas investors, China’s financial markets have gradually been loosening restrictions over the past couple of decades. At the same time, reforms have sought to make it easier for Chinese companies to list on onshore stock exchanges, and new programs have been launched in attempts to lure some of China’s most coveted overseas-listed companies back to the country.

That strategy is the acquisition of a value-priced company by a growth company. Using the growth company's higher-priced stock for the acquisition can produce outsized revenue and earnings growth. Even better is the use of cash, particularly in a growth period when financial aggressiveness is accepted and even positively viewed.he key public rationale behind this strategy is synergy - the 1+1=3 view. In many cases, synergy does occur and is valuable. However, in other cases, particularly as the strategy gains popularity, it doesn't. Joining two different organizations, workforces and cultures is a challenge. Simply putting two separate organizations together necessarily creates disruptions and conflicts that can undermine both operations.

የእግዚአብሔር ቃል from ua


Telegram የእግዚአብሔር ቃል
FROM USA